በኃጢያትህ አትሙት


Delivery Options
Please enter pincode to check delivery time.
*COD & Shipping Charges may apply on certain items.
Review final details at checkout.

LOOKING TO PLACE A BULK ORDER?CLICK HERE

About The Book

<p><strong><em>ሰዎች በህይወትአባዜ የተጠመዱናቸው፤ ማንምሰው መሞትአይፈልግም።እንዲያውም ሞትንእጅግ በጣምእንፈራለን።</em></strong></p><p></p><p>ብዙዎቻችን‹‹አንድ ጊዜ ብቻ ነው የምትኖረው›› የሚለውን አባባል ጠንቅቀን እናውቀዋለን። ይሁን እንጂ፣ ራሳችንን አንድ በጣም ወሳኝ ጥያቄ መጠየቅ አለብን፦ ከሞትን በኋላ ምን እንሆናለን?</p><p></p><p>ለአብዛኛዎቹሰዎችሞትታላቅምስጢርነውአሊያምትልቅየክህደትጉዳይነው።የሆኖውሆኖ፣እውነታውይቀጥላል - ሁላችንምእንሞታለን።ያለውይህሕይወትብቻካልሆነስ? ከሞትበኋላሕይወትቢኖርስ? ካለ፣ከሞትንበኋላስለሚሆነውነገርማንሊነግረንይችላል? ኢየሱስ፣በሰማይባለውየመጀመሪያውተሞክሮእናስለወደፊቱጊዜባለውእውቀትሊነግረንይችላል።ከሞትበኋላስላለውህይወትአስመልክቶሶስትመሠረታዊእውነታዎችንአቅርቦልናል።</p><p></p><ol><li><ol><li>ከሞት በኋላ ሕይወት አለ።</li><li>ሁሉም ሰው መምረጥ ያለበት ሁለት መድረሻዎች አሉ።</li><li>ትክክለኛውን ምርጫ ማድረግህን ለማረጋገጥ የሚያስችል መንገድ አለ።</li></ol></li></ol><p></p><p>አሁኑኑ፣በውሃጥምልትሞትትችላለህ፣ነገርግንበጥማትህመጥፋትየለብህም።እንዲሁ፣በኃጢአትልትሸነፍትችላለህ፣ነገርግንበኃጢአትህመሞትየለብህም።ስትሞትየዘላለምህይወትናደስታእንደምታገኝለማረጋገጥስትልአሁንማድረግየምትችለውነገርአለ።</p><p></p><p>በዚህህይወትህውስጥልታደርገውየተገባበጣምአስፈላጊውነገርበኃጢአትህአለመሞትህንእርግጠኛመሆንነው።</p><p></p><p>እግዚአብሔር ልጁን ወደ ዓለም የላከው በዓለም ለመፍረድ ሳይሆን፣ ዓለምን በእርሱ ለማዳን ነው። - ዮሐንስ 3፥17</p>
Piracy-free
Piracy-free
Assured Quality
Assured Quality
Secure Transactions
Secure Transactions
Fast Delivery
Fast Delivery
Sustainably Printed
Sustainably Printed
downArrow

Details